-
November 24, 2025 አሐዱ፡ ባንክ እ.ኤ.አ. በ2024/25 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገበ!አሐዱ፡ባንክ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በወሳኝ መለኪያዎች ይበል የሚያስብል ውጤት አስመዘገበ፡፡ የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ በበጀት ዓመቱ ብር 7.88 ቢሊዮን...
-
October 31, 2025 ለጥቃቅን ፣ አነስተኛ እና መካከለኛ የቢዝነስ ተቋማት በዲጂታል እና በፋይናንስ ክህሎት ዙሪያ ላይ ሥልጠና ተሰጠ !!በአሐዱ፡ባንክ የጥቃቅን ፣ አነስተኛ ፣ መካከለኛ እና የገጠር ባንክ መምሪያ ከተለያዩ የአዲስ አበባና በዙሪያዋ ካሉ አጎራባች ቦታዎች ለመጡ...
-
-
September 22, 2025 አሐዱ፡ባንክ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው በመሾማቸው የተሰማውን ልባዊ ደስታ ይገልጻል።የአሐዱ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ፣ ማኔጅመንት እና መላው ሠራተኞች፣እዮብ ተካልኝ (ፒ.ኤች.ዲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው በመሾምዎ የተሰማንን ደስታ...
-
September 19, 2025 በፀረ ገንዘብ አጠባ እና የሽብር ተግባርን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን ለመከላከል ያለመ ሥልጠና ተሰጠ፡፡ለአሐዱ: ባንክ ከፍተኛ፣ መካከለኛ እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ የቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች እና ኦፊሰሮች፤ "በፀረ ገንዘብ አጠባ (Anti-Money...
-
September 16, 2025 የአሐዱ፡ባንክ ማኔጅመንት አባላት እና ሠራተኞች የአዲስ ዓመት በዓልን በዋናው መሥሪያ ቤት በደማቅ ሁኔታ አከበሩ።እንደ ምድሪቱ አምረን፣ እንደ አበቦች ፈክተን፣አዲስ ንጋት ስትመጣ ከውጣ ውረዱ ተምረን፣በአዲስ ተስፋ መዓዛ ታጥነን:: አዲሱ ዓመት የከፍታ ዘመን...
-
September 16, 2025 ባንካችን ብሥራተ ገብርኤል ቅርንጫፍ ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀመረ!በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ ላይ የሚገኘው 103ኛው የባንካችን ቅርንጫፍ፤ የባንካችን የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አንተነህ...
-
September 9, 2025 አሐዱ:ባንክ ለ6ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ!አሐዱ፡ ባንክ በይፋ ሥራ የጀመረበትን ፫ኛ ዓመት በዓል በማስመልከት ከሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ክቡሩን የሰው ሕይወት ለመታደግ...
-
September 6, 2025 የአሐዱ፡ባንክ ሥራ አመራሮች እና ሠራተኞች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አከናወኑአሐዱ ባንክ በይፋ ሥራ የጀመረበትን ፫ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ÷ ከኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር የባንኩ አመራሮች...
-
September 5, 2025 የአሐዱ፡ባንክ የ2017 ዓ/ም ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ጉባዔ የታለመለትን ግብ በማሳካት ተጠናቀቀ!ጉባኤው ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እንደ መሆኑ መጠን፤ ለውይይት የያዛቸው አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ቀጣይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ጉባዔውን አጠናቋል፡፡ይኽ...









