ለአሐዱ: ባንክ ከፍተኛ፣ መካከለኛ እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ የቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች እና ኦፊሰሮች፤ “በፀረ ገንዘብ አጠባ (Anti-Money Laundering) እና የሽብር ተግባርን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን ለመከላከል
(Combating Terrorist Financing) ያለመ፤ ከፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት ተቋም በመጡ ባለሙያ መስከረም ፮/፳፻፲፰ ዓ.ም በ ዘ ሀብ ሆቴል ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
በፀረ ገንዘብ አጠባ እና የሽብር ተግባርን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን ለመከላከል ያለመ ሥልጠና ተሰጠ፡፡
September 19, 2025