አሐዱ:ባንክ ለ7ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ! Dawit Addis January 9, 2026

አሐዱ:ባንክ ለ7ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ!

አሐዱ፡ ባንክ የምሥረታ ጉባዔ በዓሉን በማስመልከት፤ ከሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ክቡሩን የሰው ሕይወት ለመታደግ በአያሌው የሚያግዘውን የደም ልገሳ መርሐ-ግብር ታኅሣሥ 25/2018 ዓ.ም አካሒዷል፡፡ በዚህም ባንኩ ካሉት ስድስት ዕሴቶች አንዱ የሆነውን ሰብአዊነት ተግባር ላይ አውሏል፡፡
የደም ልገሳ መርሐ-ግብሩ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በዛሬው ዕለት ሲከናወን፤ የአሐዱ:ባንክ የሥራ አመራሮች፣ ሠራተኞች እና የሳሮ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ኃላፊዎች ደም በመለገስ ተሣትፈውበታል፡፡

Write a comment
Your email address will not be published. Required fields are marked *