አሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ኃላፊነት የመወጣት ተግባሩን አጠናክሮ ቀጠለ! Dawit Addis January 9, 2026

አሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ኃላፊነት የመወጣት ተግባሩን አጠናክሮ ቀጠለ!

አሐዱ፡ባንክ ታኅሣሥ 24 የሚያከብረውን የምሥረታ ጉባዔ በዓሉን በማስመልከት፤ የባንካችን የሥራ አመራር አባላት እና ሠራተኞች በተገኙበት፤ለሰበታ ጌቴሴማኒ ቤተ ደናግል ቅድስት ድንግል ማርያም የሴቶች ገዳም ታኅሣሥ 27/2018 ዓ.ም ድጋፍ አድርጓል፡፡